Telegram Group & Telegram Channel
ለ43ተኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተማሪዎች ህብረት ጉባኤ በመቀሌ ተካሄዷል።

በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋና አዘጋጅነት በተካሄደው በዚህ ጉባኤ ከትምህርት ሚኒስቴር ከተውጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት ተደርጓል።

በውይይቱም በዋናነት በዩኒቨርስቲዎች ና አካባቢያቸው ስላለ የሰላም ማስከበር ና የህብረቱ ሃላፊነት በስፋት ተወያይተዋል።

በተጨማራም በየሁለት አመቱ የሚደረገው የአመራሮች ምርጫ መካሄዱ ተገልፆዋል ።

በምርጫውም
መቀሌ ዩኒቨርስቲ የዋና ፕሬዝዳንትነት ቦታን ከወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የተረከበ ሲሆን
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዚዳንት
ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ዋና ፀሃፊ
በመሆን ለአገልግሎት ተመርጠዋል ።

አዲስ አበባ፣ ወሎ፣ባህር ዳር፣ ጋምቤላ ፣ደንቢ ዶሎ፣  አክሱምና አሶሳ በስራ አስፈፃሚነት እንዲያገለግሉ ሃላፊነቱን ወስደዋል።
እንዲሁም በልዩ ፍላጎት ተጠሪነት ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ሃላፊነት የወሰደ ሲሆን ፤በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች ጉዳይ ተጠሪ በመሆን ግቢያችን ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ መመረጡንም ካገኘናቸው ታማኝ ምንጮች ተረድተናል።

@dbu11
@dbu_entertainment



tg-me.com/DBU11/5364
Create:
Last Update:

ለ43ተኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተማሪዎች ህብረት ጉባኤ በመቀሌ ተካሄዷል።

በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋና አዘጋጅነት በተካሄደው በዚህ ጉባኤ ከትምህርት ሚኒስቴር ከተውጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት ተደርጓል።

በውይይቱም በዋናነት በዩኒቨርስቲዎች ና አካባቢያቸው ስላለ የሰላም ማስከበር ና የህብረቱ ሃላፊነት በስፋት ተወያይተዋል።

በተጨማራም በየሁለት አመቱ የሚደረገው የአመራሮች ምርጫ መካሄዱ ተገልፆዋል ።

በምርጫውም
መቀሌ ዩኒቨርስቲ የዋና ፕሬዝዳንትነት ቦታን ከወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የተረከበ ሲሆን
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዚዳንት
ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ዋና ፀሃፊ
በመሆን ለአገልግሎት ተመርጠዋል ።

አዲስ አበባ፣ ወሎ፣ባህር ዳር፣ ጋምቤላ ፣ደንቢ ዶሎ፣  አክሱምና አሶሳ በስራ አስፈፃሚነት እንዲያገለግሉ ሃላፊነቱን ወስደዋል።
እንዲሁም በልዩ ፍላጎት ተጠሪነት ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ ሃላፊነት የወሰደ ሲሆን ፤በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች ጉዳይ ተጠሪ በመሆን ግቢያችን ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ መመረጡንም ካገኘናቸው ታማኝ ምንጮች ተረድተናል።

@dbu11
@dbu_entertainment

BY DBU Daily News


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/DBU11/5364

View MORE
Open in Telegram


DBU Daily News Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Start with a fresh view of investing strategy. The combination of risks and fads this quarter looks to be topping. That means the future is ready to move in.Likely, there will not be a wholesale shift. Company actions will aim to benefit from economic growth, inflationary pressures and a return of market-determined interest rates. In turn, all of that should drive the stock market and investment returns higher.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

DBU Daily News from us


Telegram DBU Daily News
FROM USA